እንኳን ለጾመ ፈልስታ በሰላም አደረሳችሁ!

በስመ አብ ወወልድ ወመንፍስ ቅዱስ አሕዱ አምላክ አሜን::

የፆመ ፍልሰታን በማስመልከ በ ቤተክርስቲያናችን ከ August 7 – 22 የቅዳሴ እና ምህላ ፀሎት መርሐግብር ይኖረናል::

ቅዳሴ ከ ሰኞ-አርብ 11:30AM – 3:00PM በእለተ ሰንበት ከ7:00AM ጀምሮ ምህላ ፀሎት ሰኞ-አርብ ከ6:00PM ጀምሮ

In the name of the Father, the Son, the Spirit, the Holy One God, Amen!
We will have Liturgy and Mass prayer schedule in our church from August 7 - 22 in observance of fasting (Tsome Filseta)

Liturgy Monday-Friday 11:30AM – 3:00PM on weekend’s starting from 7:00AM. Mass prayer Monday-Friday starting from 6:00PM

Welcome to Hamere Noah Kidanemihret church Website

ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በፀሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አሳውቁ እንጂ በ አንዳች አትጨነቁ።

ወደ ፊሊጵስዮስ ሰዎች ፬፥፮

Do not be anxious about anything, but in every situation, by prayer and petition, with thanksgiving, present your requests to God.

Philippians 4:6