የመስቀል ደመራ በዓል!

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

 «የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚብሔር ኃይል ነው» (1ቆሮ 1፥18)

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ!

የመስቀል ደመራ በዓል በሐመረ ኖኅ ኪዳነምህረት ቤተ ክርሰቲያን ።
September 25/ 2022
ከ 5:00PM ጀምሮ

Leave a comment